ደ.መ ኢየሱስ

የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የስራ አስፈፃሚ ኮሜቴ

አላማ

ቅድስት ቤተክርስቲያን ዘመናዊ መዋቅር ያላት ሆና እንድትተዳደር በተደነገገው ህግ ቃለ ዓዋዲ መመስረት ጋር አብሮ የተጀመረ መንፈሳዊ ጉባኤ ነው። ሰበካ ጉባኤ በቃለ አዋዲ አንቀፅ 5 መሰረት የሚከተሉት አለማዎች አሉት:

  • ቅድስት ቤተክርስቲያንን ለመጠበቅና አገልግሎቷም የተሟላ እንዲሆን ለማድረግ
  • የቤተክርስቲያንን አገልጋዮች ሐዋርያዊ ተግባር ለማደራጀትና እንደዚሁም ችሎታቸውንና ኑሮአቸውን ለማሻሻል
  • ምዕመናንን ለማብዛት እንደዚሁም በመንፈሳዊ ዕውቀት ጎልምሰው በምግባርና በሃይማኖት ጸንተው በክርስቲያናዊ ህይወት እንዲኖሩ ለማድረግ
  • የቤተ ክርስቲያንን አስተዳደር ለማሻሻልና በማናቸውም ጉዳይ ራሷን ለማስቻል ነው

አባላት

  • ❖ መልአከ ሰላም ቀሲስ ሚስጢሩ

    አስተዳዳሪ እና የሰበካ ጉባኤው ሊቀመንበር
  • ❖ ሊቀ ስዩማን ቀሲስ ጥላሁን አበበ

    ዋና ጸሐፊ
  • ❖ መጋቢ ሥረአት ቀሲስ አንተነህ ወርቅነህ

    ቄሰ ገበዝ
  • ❖ አቶ መኮንን ደጄኔ ብዙነህ

    ምክትል ሊቀመንበር
  • ❖ ወ/ሮ ገነት ደስታ ቱሉ

    ሂሳብ ሹም
  • ❖ ወ/ሮ ሃይማኖት ሞላ ጤናው

    ገንዘብ ያዥ
  • ❖ ወ/ሮ ሃና ገብረስላሴ

    ምክትል ጸሐፊ
  • ❖ ወ/ሮ የሺ ተክሉ

    ረዳት ገንዘብ ያዥ
  • ❖ ወ/ሮ ታሪክ ገዳሙ

    ህዝብ ግንኙነት
  • ❖ አቶ ደስታ ውድነህ

    ቴክኖሎጂ አማካሪ